Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from Mizan tube (Abdi Ikhlas)
#እንዴት_ታሰርን? – #ኢኽላስ_ጀመዓ

ማክሰኞ እለት ነበር ለመውሊድ ያዘጋጀነውን መንዙማ በቪድዮ ለመሰራት ከጀመዓችን የሴት አባላት የአንዷ አባል እህት ቤት የተገኘነው።

ገና ቀረፃውን ከመጀመራችን ሲቪል እና ዩኒፎርም የለበሱ ፖሊሶች ተከታትለው ገቡ። ግቢ ውስጥ ስለነበር እየቀረፅን የነበረው እንደገቡ አገኙን እኛ እየሰራን የነበረው ሰላማዊ ስራ ስለነበር ቀለል አርገን ተመልክተነው ነበር።

እነሱም ቀለል ባለ ስሜት እያዋዙ ካሜራ እንድናጠፋ ካዘዙን በኋላ ለናንተው ሲባል ነው ፖሊስ ጣብያ ደርሰን ለፎርማሊቲው (ለደንቡ) ሰላማዊ መሆናችሁን ፈርማችሁ ትወጣላችሁ ብለው እኛንም ካሜራ ማኖቻችንንም ይዘውን ሄዱ።

ፖሊስ ጣብያው እንደደረስን እስከ 10 ሰዓት ቁጭ ካረጉን በኋላ ቃል ስጡ አሉን። ቃል ስንሰጥ የተጠረጠርንበት ክስ ይነበብልን ጀመር ያኔ ነው የደነገጥነው እንዴት 1 ሰው ሙስሊም መሆኑ ብቻ አክራሪ ወንጀለኛ ተብሎ ያስከስሰዋል?

ብቻ የሆነው ሆኖ ወደ መምሸት ተቃርቦ 12 ሰዓት ሲሆን ያልጠበቅነው ዱብዳ ወረደ እሱም የጫማ ክር እና ቀበቶ ፍቱ ተባልን ስልካችን ተወሰደና አንዲት ጠባብ ጨለማ ቤት ውስጥ ወረወሩን። በጣም ያስፈራ በጣም ይጨንቅም ነበር ለ 5 ሰው በማይበቃ ቤት ውስጥ አስራ ዘጠኝ ሰው ላይ በላይ አነባበሩን በዛ ላይ ጨለማ። ከዛም አልፎ ለቤተሰቦቻችን ያለንበትን ሁኔታ ለማሳወቅ ስልክ አስደውሉን ብለን ብንለምን ሰሚ ጆሮ ጠፋ።

እዛች ክፍል ውስጥ ታጭቀን አደርን ግማሹ ተኝቶ ግማሹ ቁጭ ብሎ። በዛ ላይ ሽንት ሚሸናው ለሊት 11 ሰዓት እና ማታ 11 ሰዓት 2 ግዜ ብቻ ነው። በድንገት ሰምተው ሊጠይቁን የመጡ ቤተሰቦቻችንም እንዳያዩን ተደረገ።

በቀጣዩ ቀን ልክ 9 ሰዓት አከባቢ ሀይለኛ ዝናብ ላያችን ላይ እየዘነበ በፓትሮል መኪና ጭነውን ቡልቡላ ፖሊስ ጣብያ ወሰዱን።

አልሀምዱሊላህ እዛ ግን ደስ ይል ነበር ቤተሰቦቻችንን ማናገር፣ስልክ መደወል ቻልን ክፍሉም ትልቅ አዳራሽ ነበር ማብራትም አለ ፖሊሶቹም አላህ የወደዳቸው ምርጦች ነበሩ።

ቢሆንም እስር ቤት ነውና በፖሊስ እየተጠበቁ መንቀሳቀስ ከባድ ነው አቀባበላችው ማራኪ ከመሆኑም በላይ ከኛ በፊት ታስረው የነበሩትን 23 አከባቢ እስረኞች ለኛ ቦታውን አስለቅቀው የተሻለ እንክብካቤ ይደረግልን ጀመር። በዛ ላይ ካቦ (የእስረኞች አለቃ) እንደ አዲስ ይመረጥ ተብሎ እኔው ተመረጥኩ 😊

ፖሊሶቹ ለካቦ ቦታ አላቸው በቃ ገብቼ ማላውቀውን እስር ቤት እንደ ለማዳ ታሳሪ ስመራዉ ቆየሁ መሸና ለያንዳንዳችን አንዳንድ ፍራሽ ተሰጥቶን ተመቻችተን አደርን።

በዚህ መሀከል ወደ ደጅ ስንዞር እኛን ለመጠየቅ የመጣው ሰው ወላሂ አጀብ ያሰኛል። ኢኽላስ እውነትም ሰው አለው እንድል አደረገን። ያውም ቁርጡ ሳይታወቅ ለማንም አይነገር ተብሎ እስክንፈታ ድረስ በይፋ ለማንም አልተነገረም ነበር። በአላህ እዝነት በብዙዎች ዱአ በብዙዎች ሩጫና ልፋት መስዋትነት ተከፍሎበት ሀሙስ 9:30 ከእስር ተፈታን።

ውስጥ ባለንበት ሰዓት እንደ ጉድ አሽቀናል ቂሳ እና እስቲግፋር በጋራ ተዋውሰናል ልዩ ትዝታ ልባችን ላይ አትመናል። ክፉና ደጉን ተመልክተናል የቁርጥ ቀን ወዳጃችንንም አይተናል። በዚህ አጋጣሚ ለሊት 12 ሰዓት እየማጣችሁ ቁርስ ምሳ እራት ቡልቡላ ድረስ እያመጣችሁ የእስር ቤቱን ምግብ እንዳንበላ ለካደማችሁን የኢኽላስ ጀመዓ ያልታሰራችሁ ወንድ እና ሴት አባሎቻችን ጓደኞች እና ሌሎች በኛ ጉዳይ የተንከራተታችሁ በሙሉ እኛ አቅም የለንም አላህ ኸይር ጀዛቹን ይክፈል ውዶቼ።

አሁንም የምንለው በዲናችን ምክንያት መታሰር ይብቃን እና ኡስታዛችን ኡስታዝ ፈድሉም እንደኛ ይፈቱልን። እኛ በተፈጠረው ሁሉ ኮራን እንጂ አልተቆጨንም።

ለሌሎች ትምህርት እንሆን ዘንድ ሁላችሁም ራሳችሁን ጠብቁ። አክራሪ አይደለንም እኛ ሙስሊሞች ነን። አልሀምዱሊላህ አላ ኩሊ ሀሊን። 🙏🙏🙏🙏

አብዲ ኢኽላስ

👉 @IkhlassTube



tg-me.com/Ineiyalehucharity/623
Create:
Last Update:

#እንዴት_ታሰርን? – #ኢኽላስ_ጀመዓ

ማክሰኞ እለት ነበር ለመውሊድ ያዘጋጀነውን መንዙማ በቪድዮ ለመሰራት ከጀመዓችን የሴት አባላት የአንዷ አባል እህት ቤት የተገኘነው።

ገና ቀረፃውን ከመጀመራችን ሲቪል እና ዩኒፎርም የለበሱ ፖሊሶች ተከታትለው ገቡ። ግቢ ውስጥ ስለነበር እየቀረፅን የነበረው እንደገቡ አገኙን እኛ እየሰራን የነበረው ሰላማዊ ስራ ስለነበር ቀለል አርገን ተመልክተነው ነበር።

እነሱም ቀለል ባለ ስሜት እያዋዙ ካሜራ እንድናጠፋ ካዘዙን በኋላ ለናንተው ሲባል ነው ፖሊስ ጣብያ ደርሰን ለፎርማሊቲው (ለደንቡ) ሰላማዊ መሆናችሁን ፈርማችሁ ትወጣላችሁ ብለው እኛንም ካሜራ ማኖቻችንንም ይዘውን ሄዱ።

ፖሊስ ጣብያው እንደደረስን እስከ 10 ሰዓት ቁጭ ካረጉን በኋላ ቃል ስጡ አሉን። ቃል ስንሰጥ የተጠረጠርንበት ክስ ይነበብልን ጀመር ያኔ ነው የደነገጥነው እንዴት 1 ሰው ሙስሊም መሆኑ ብቻ አክራሪ ወንጀለኛ ተብሎ ያስከስሰዋል?

ብቻ የሆነው ሆኖ ወደ መምሸት ተቃርቦ 12 ሰዓት ሲሆን ያልጠበቅነው ዱብዳ ወረደ እሱም የጫማ ክር እና ቀበቶ ፍቱ ተባልን ስልካችን ተወሰደና አንዲት ጠባብ ጨለማ ቤት ውስጥ ወረወሩን። በጣም ያስፈራ በጣም ይጨንቅም ነበር ለ 5 ሰው በማይበቃ ቤት ውስጥ አስራ ዘጠኝ ሰው ላይ በላይ አነባበሩን በዛ ላይ ጨለማ። ከዛም አልፎ ለቤተሰቦቻችን ያለንበትን ሁኔታ ለማሳወቅ ስልክ አስደውሉን ብለን ብንለምን ሰሚ ጆሮ ጠፋ።

እዛች ክፍል ውስጥ ታጭቀን አደርን ግማሹ ተኝቶ ግማሹ ቁጭ ብሎ። በዛ ላይ ሽንት ሚሸናው ለሊት 11 ሰዓት እና ማታ 11 ሰዓት 2 ግዜ ብቻ ነው። በድንገት ሰምተው ሊጠይቁን የመጡ ቤተሰቦቻችንም እንዳያዩን ተደረገ።

በቀጣዩ ቀን ልክ 9 ሰዓት አከባቢ ሀይለኛ ዝናብ ላያችን ላይ እየዘነበ በፓትሮል መኪና ጭነውን ቡልቡላ ፖሊስ ጣብያ ወሰዱን።

አልሀምዱሊላህ እዛ ግን ደስ ይል ነበር ቤተሰቦቻችንን ማናገር፣ስልክ መደወል ቻልን ክፍሉም ትልቅ አዳራሽ ነበር ማብራትም አለ ፖሊሶቹም አላህ የወደዳቸው ምርጦች ነበሩ።

ቢሆንም እስር ቤት ነውና በፖሊስ እየተጠበቁ መንቀሳቀስ ከባድ ነው አቀባበላችው ማራኪ ከመሆኑም በላይ ከኛ በፊት ታስረው የነበሩትን 23 አከባቢ እስረኞች ለኛ ቦታውን አስለቅቀው የተሻለ እንክብካቤ ይደረግልን ጀመር። በዛ ላይ ካቦ (የእስረኞች አለቃ) እንደ አዲስ ይመረጥ ተብሎ እኔው ተመረጥኩ 😊

ፖሊሶቹ ለካቦ ቦታ አላቸው በቃ ገብቼ ማላውቀውን እስር ቤት እንደ ለማዳ ታሳሪ ስመራዉ ቆየሁ መሸና ለያንዳንዳችን አንዳንድ ፍራሽ ተሰጥቶን ተመቻችተን አደርን።

በዚህ መሀከል ወደ ደጅ ስንዞር እኛን ለመጠየቅ የመጣው ሰው ወላሂ አጀብ ያሰኛል። ኢኽላስ እውነትም ሰው አለው እንድል አደረገን። ያውም ቁርጡ ሳይታወቅ ለማንም አይነገር ተብሎ እስክንፈታ ድረስ በይፋ ለማንም አልተነገረም ነበር። በአላህ እዝነት በብዙዎች ዱአ በብዙዎች ሩጫና ልፋት መስዋትነት ተከፍሎበት ሀሙስ 9:30 ከእስር ተፈታን።

ውስጥ ባለንበት ሰዓት እንደ ጉድ አሽቀናል ቂሳ እና እስቲግፋር በጋራ ተዋውሰናል ልዩ ትዝታ ልባችን ላይ አትመናል። ክፉና ደጉን ተመልክተናል የቁርጥ ቀን ወዳጃችንንም አይተናል። በዚህ አጋጣሚ ለሊት 12 ሰዓት እየማጣችሁ ቁርስ ምሳ እራት ቡልቡላ ድረስ እያመጣችሁ የእስር ቤቱን ምግብ እንዳንበላ ለካደማችሁን የኢኽላስ ጀመዓ ያልታሰራችሁ ወንድ እና ሴት አባሎቻችን ጓደኞች እና ሌሎች በኛ ጉዳይ የተንከራተታችሁ በሙሉ እኛ አቅም የለንም አላህ ኸይር ጀዛቹን ይክፈል ውዶቼ።

አሁንም የምንለው በዲናችን ምክንያት መታሰር ይብቃን እና ኡስታዛችን ኡስታዝ ፈድሉም እንደኛ ይፈቱልን። እኛ በተፈጠረው ሁሉ ኮራን እንጂ አልተቆጨንም።

ለሌሎች ትምህርት እንሆን ዘንድ ሁላችሁም ራሳችሁን ጠብቁ። አክራሪ አይደለንም እኛ ሙስሊሞች ነን። አልሀምዱሊላህ አላ ኩሊ ሀሊን። 🙏🙏🙏🙏

አብዲ ኢኽላስ

👉 @IkhlassTube

BY እኔ እያለሁ የመረዳጃ ተቋም ( Ineiyalehu )


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Ineiyalehucharity/623

View MORE
Open in Telegram


እኔ እያለሁ የመረዳጃ ተቋም Ineiyalehu Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

That strategy is the acquisition of a value-priced company by a growth company. Using the growth company's higher-priced stock for the acquisition can produce outsized revenue and earnings growth. Even better is the use of cash, particularly in a growth period when financial aggressiveness is accepted and even positively viewed.he key public rationale behind this strategy is synergy - the 1+1=3 view. In many cases, synergy does occur and is valuable. However, in other cases, particularly as the strategy gains popularity, it doesn't. Joining two different organizations, workforces and cultures is a challenge. Simply putting two separate organizations together necessarily creates disruptions and conflicts that can undermine both operations.

እኔ እያለሁ የመረዳጃ ተቋም Ineiyalehu from ca


Telegram እኔ እያለሁ የመረዳጃ ተቋም ( Ineiyalehu )
FROM USA